EN
Menu

Donation

የኢትዮጵያ የስኳር ህመም ማህበር

የኢትዮጵያ የስኳር ህመም ማህበር ጥር 14/1976 ተቋቁሞ፤ ከስኳር ህመም ጋር ለሚኖሩ ሰዎች የመረጃ አቅርቦት፣የህክምና እና ተያያዥ ችግሮችን ለመከላከል እንዲሁም ለማወያየት የሚያስችል መድረክ ለማዘጋጀት የተመሰረተ ማህበር ነው ፡፡ ማህበሩ የተመሰረተው ከኢትዮጵያ የህክምና ማህበር ፣ ከጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችና ከስኳር ህመም ጋር ከሚኖሩ ሰዎች ነው ፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ከህመም ጋር ተያይዞ የተመሠረተ የመጀመሪያው ማኅበርም ነው፡፡
ከተለያየ ቦታ እና ሃገር ሆናቹ እርዳታ መለገስ ለምትፈልጉ በኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር በባንክ ቁጥር

01329526826300 አዋሽ ባንክ እና
1000000948188 ንግድ ባንክ ማስገባት ትችላላቹ።

እባክዎ ካስገቡ በኋላ የባንክ ማስረጃውንና ስሞትን ከጎን በሚገኘው ፎርም ላይ ይሙሉ እናመሰግናለን።



Rock a Music Category Flat Bootstrap Responsive website Template | About :: w3layouts

© 2021 EDA. All Rights Reserved | Design by BECOM IT SOLUTION PLC